Telegram Group & Telegram Channel
ከንቱ ውዳሴን አልወድም ያለ ሰው ሲሰድቡት ከተከፋ በከንቱ ውዳሴ ላይ ውሸታምነትን ደርቦ የያዘ መሆኑን እንረዳለን። ሲሰድቡት ለምን ተሰደብኩ ብሎ ለክብሩ የሚጨነቅ፣ አንድ ሰው ክፉ ቃል ተናገረኝ ብሎ የሚቦልክ ወይም ከጓደኝነት የሚያወጣ ሰው ሐዋርያዊ አይደለም። ሐዋርያት ጌታን ሲከተሉ መጀመሪያ እከብር ባይ ልቡናን ትተው ነው። እውነትን በመናገራቸው የደረሰባቸውን ነቀፋ፣ ስድብ፣ መደብደብ፣ በሰይፍ መቀላት በደስታ ተቀብለውታል እንጂ አላጉረመረሙም። ሐዋርያዊ የሆነ ሰው መሪው ክርስቲያናዊ ዓላማው ነው እንጂ የሰዎች ሙገሳና ጩኸት አይደለም። ከንቱ ውዳሴን አምርረን መጥላት አለብን። መመስገን ያለበት በሁሉ ፍጹም የሆነ እግዚአብሔር ነው። አንድም ተጋድሏቸውን ጨርሰው በአፀደ ነፍስ ያሉ ቅዱሳን ናቸው። ክርስቲያን እንደ ጌታው ከምድር ከፍ ብሎ መውጣት (ማረግ) ይገባዋል። ሐዋርያት የሰውን ሙገሳ ንቀው የኖሩት ከሰው ተለይተው እንደ ጌታቸው ከፍ ከፍ ብለው በመውጣታቸው ነው።

በሰማይ የሀሉ ልብክሙ
በሰማይ የሀሉ ልብነ

© በትረማርያም አበባው



tg-me.com/orthodoxzelalemawit/6715
Create:
Last Update:

ከንቱ ውዳሴን አልወድም ያለ ሰው ሲሰድቡት ከተከፋ በከንቱ ውዳሴ ላይ ውሸታምነትን ደርቦ የያዘ መሆኑን እንረዳለን። ሲሰድቡት ለምን ተሰደብኩ ብሎ ለክብሩ የሚጨነቅ፣ አንድ ሰው ክፉ ቃል ተናገረኝ ብሎ የሚቦልክ ወይም ከጓደኝነት የሚያወጣ ሰው ሐዋርያዊ አይደለም። ሐዋርያት ጌታን ሲከተሉ መጀመሪያ እከብር ባይ ልቡናን ትተው ነው። እውነትን በመናገራቸው የደረሰባቸውን ነቀፋ፣ ስድብ፣ መደብደብ፣ በሰይፍ መቀላት በደስታ ተቀብለውታል እንጂ አላጉረመረሙም። ሐዋርያዊ የሆነ ሰው መሪው ክርስቲያናዊ ዓላማው ነው እንጂ የሰዎች ሙገሳና ጩኸት አይደለም። ከንቱ ውዳሴን አምርረን መጥላት አለብን። መመስገን ያለበት በሁሉ ፍጹም የሆነ እግዚአብሔር ነው። አንድም ተጋድሏቸውን ጨርሰው በአፀደ ነፍስ ያሉ ቅዱሳን ናቸው። ክርስቲያን እንደ ጌታው ከምድር ከፍ ብሎ መውጣት (ማረግ) ይገባዋል። ሐዋርያት የሰውን ሙገሳ ንቀው የኖሩት ከሰው ተለይተው እንደ ጌታቸው ከፍ ከፍ ብለው በመውጣታቸው ነው።

በሰማይ የሀሉ ልብክሙ
በሰማይ የሀሉ ልብነ

© በትረማርያም አበባው

BY አንዲት እምነት ✟✟✟




Share with your friend now:
tg-me.com/orthodoxzelalemawit/6715

View MORE
Open in Telegram


አንዲት እምነት Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram today rolling out an update which brings with it several new features.The update also adds interactive emoji. When you send one of the select animated emoji in chat, you can now tap on it to initiate a full screen animation. The update also adds interactive emoji. When you send one of the select animated emoji in chat, you can now tap on it to initiate a full screen animation. This is then visible to you or anyone else who's also present in chat at the moment. The animations are also accompanied by vibrations. This is then visible to you or anyone else who's also present in chat at the moment. The animations are also accompanied by vibrations.

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

አንዲት እምነት from pl


Telegram አንዲት እምነት ✟✟✟
FROM USA